ፈልግ

Cookie Policy
The portal Vatican News uses technical or similar cookies to make navigation easier and guarantee the use of the services. Furthermore, technical and analysis cookies from third parties may be used. If you want to know more click here. By closing this banner you consent to the use of cookies.
I AGREE
በኢራን የደረሰው የጎርፍ አደጋ በኢራን የደረሰው የጎርፍ አደጋ  

ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ የሐዘን መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ።

ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በኢራን በደረሰው የጎርፍ አደጋ ሕይወታቸውን ባጡት እና በቆሰሉት ሰዎች የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸዋል። የቅድስት መንበር ዋና ጸሐፊ ብጹዕ ካርዲናል ፔትሮ ፓሮሊን የቅዱስነታቸውን የሐዘን መግለጫ መልዕክት ከተቀበሉ በኋላ ፊርማቸውን በማኖር መላካቸውን አስታውቀዋል። ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በሞት አደጋ የተለዩትን ሰዎች በሙሉ በጸሎታቸው ማስታወሳቸውን፣ በከባድ ሐዘን ላይ ለሚገኙት ጽናትን የተመኙላቸው መሆኑን ብጹዕ ካርዲናል ፓሮሊን ገልጸው በነፍስ አድን ተግባር ላይ የተሰማሩትን እና መላውን የኢራን ሕዝብ ሁሉን ለሚችል እግዚአብሔር አደራ መስጠታቸውን አስታውቀዋል።

27 Mar 2019, 15:12
Prev
March 2025
SuMoTuWeThFrSa
      1
2345678
9101112131415
16171819202122
23242526272829
3031     
Next
April 2025
SuMoTuWeThFrSa
  12345
6789101112
13141516171819
20212223242526
27282930